Facebook o girmay reda

Powered By Blogger

Followers

Friday, January 29, 2010

ሀገርኛ ብሂሎች

- ከሞተ ሰው ያለቀ ጫማ ይሻላል /ሱማሌያውያን/
- በምናቀላፋበት ሰዓት 8ሚ.ሜ ( 0.3 ኢንች ) የማደግ ያህል ቁመት እንጨምራለን። በቀጣዩ ቀን ስንነቃ ግን ወደነበርንበት ቁመት ቀንሶ እንመለሳለን። ይህ የሆነው ልክ እንደ ስፕንጅ የሚጨመቀው ካርቴሌጅ ደስክ ስንቆም ወይም ስንቀምውጥ በግራቭኢቲ ትፅዕኖ ስለሚደርስበት ነው።
አክመል ሺፋ ከነቀምት
- ሰይጣን አቅም ሲያንሰው ሴትን ይልካል /ሞስኮብያዊያን/
- የልጃገረድ አባት ምንጊዜም እረኛ ነው
/ፈረንሳዮች/
- ወንድ ሲያፈቅር ይታወራል፡፡ ሴት ግን አጨንቁራም ቢሆን ማየቷ አይቀርም
/ግብፃዊያን/

- ገንዘብ ካለህ ሲኦል ውስጥ ጭማቂ ትጠጣለህ /ሊባኖስ/
- ወንዶች ሴቶችን የሚያፈቅሩትን ያህል ሰማያዊውን ዓለም ቢያፈቅሩ ኖሮ መላዕክት በሆኑ ነበር /ፈረንሳዮች/
- ለሴት ልጅ ቁንጅናዋን አንድ ጊዜ ንገራት ሰይጣን ደግሞ አስር ጊዜ ይደጋግምላታል
/ጣልያናዊያን/መስፍን ንጉሤ ከአዲስ አበባ

- ነጻ ልብ ረጂም እድሜ ትኖራለች.../አየርላድ/
- ገንዘብ ምርጥ አገልጋይ ነው ... /ህንዳውያን/
- ትዕግስት የሌለው በአጠቃላይ ምንም ነገር የለውም.../ጣሊያናውያን/
- ዝምታ በጥበብ ዙሪያ ያለ አጥር ነው.../ሃይቲዎች/
- ጆሮ ወደ ልብ የሚወስድ መንገድ ነው .../ፈረንሣውያን/
- ሁልጊዜ ማለት የሌለብህን ነገር ባለማለትህ ታሸንፋለህ.../ቻይናውያን/
- ፍላጎት እቅድን ያስተምራል.../አየርላንዳውያን/

ሄኖክ ሀብቴ ከቤቴ

ስህተትን መጠቆም እንጂ አሻሽሎ መሥራት አይክበድህ /ፕሎታሽ/

- መማርን ያቆመ መምህር የማስተማር መብት የለውም /ፔስታሎዚ-ጀርመናዊ/

- ሕይወት ሽንኩት ናት ከላይ ሲላጥላት ታስለቅሳለች /ሰንበርግ/

-- አሉባልታ ማለት ሁለትና ሁለትን ደምሮ አምስት ማድረግ ነው /ፓስካል/

No comments:

Post a Comment

About Me