ከመጽሐፍት ገጾች
- ሕይወት ባለብዙ አቅጣጫ ስለሆነች በአንድ መንገድ ብቻ አይተህ ተስፋ አትቁረጥ።
- ሕይወትና ፍላጎት እንደ ተቆራኙ ወፎች ናቸው፤ ተያይዘው ይበራሉ። አንዱ እስካለ ሌላው ይኖራል።
- ሕይወት ጣፋጭነትንም ሆነ ጎምዛዛነቷ የሚታወቀው ቀምሰን ስናጣጥመው ብቻ ነው፡፡
- በችግራችን ጊዜ ችግራችን ለመውጣት የማይገባ ግን ስለ ስራ አንድ አዲስ እና ነገርን እንፈጥራለን።
- ለአመንው ለአቀድነው ነገር ህወታችንን መስዋት ማድረግ አስቸጋሪ አይሆንም፡፡
- በሕይወታችን የአንድ ደቂቃ ትዕግስት ማጣት የዘላለም ጸጸት ያስከትላል።/ ከአድማስ ባሻገር/
Followers
Blog Archive
-
▼
2010
(23)
-
▼
January
(22)
- crated by Girmay Reda
- ተአምረ ማርያም በግብፅ
- በጠበል ከሆዷ ውስጥ ከስምንት በላይ ነፍሳት የወጡላት ወጣት
- ልቦለድየሚስጥረ ማመልከቻዎች ከጌቱ ሀይሉ
- ጋሽ ገቢ ናፈቀኝ!!
- ማንኛውንም ገጽ ስለ ማዘጋጀት ወይም ስለ ማስተካከል ሌላ ጠቃሚ መረጃ በማዘጋጀት...
- ሀገርኛ ብሂሎች
- ከእንሳት ዓለም
- ይህን ያውቁ ኖሯል
- ''' ከመጽሐፍት ዓለም'''
- ከታላቆቹ አንደበት
- በሕይወታችን
- ቁጥሮች
- ''' ምርጥ አባባሎች'''
- እኔን
- የሰው ልጅ በአማካን በአንድ ቀን ውስጥ ...
- ማር ለጤና
- ከመጽሐፍት ገጾች
- ይህን ያውቁ ኖሯል
- ምክሮች
- 10 የስኬታማ ኢንተርፕርነሮች ችሎታዎች
- ከመጽሐፍት ገጾች
-
▼
January
(22)
Thursday, January 28, 2010
Subscribe to:
Post Comments (Atom)




No comments:
Post a Comment