Facebook o girmay reda

Powered By Blogger

Followers

Friday, January 29, 2010

''' ከመጽሐፍት ዓለም'''


- ማመን ያለብህ ሰዎች ያሉትን ሳይሆን የሚያደርጉትን ነው፡፡
-የሕይወት መሰረት ፍቅር የሚታይበት ወሳኝ አካል እናት ናት፡፡
- ትክክለኛ ሰው ከሚያማ ይጠይቃል ከሚጠረጥር ይነግራል፡፡
- እውነት ሊለጠጥ እንጂ ሊሰበር አይችልም፡፡
- ተናግረህ ማሳመን ካልቻልክ ባትናገር ይሻላል; ምክንያቱም የአንተ ንግግር ተራና ውዳቂ ነውና፡፡
ብልሆች የሚነበቡ ነገሮችን በማንበብ መለወጥ ይቻላል ብለው ያምናሉ። ጅሎች ደግሞ አንባብያንን እያጣጣሉ ወደ መጥፎ ጎዳና ያመራሉ።
-ትልቅ ሰው ለአቦታቾቹ የሚያሳየው ከብሬታ ትልቅነቱን ያሥያል።
• ሰውን በመልኩ መጽሀፍን በሽፋኑ ታይቶ አይጠላም

• ትዕግስት መራራ ናት ፍሬዋ ግን ጣፋጭ ነው
. ብታጣም ብታገኝም የማትርቅህ እናትህ ብቻ ናት! እና ሁላችን እናታችን እናክብር::
• ወደፊት በተጓዝክ ቁጥር ወደኋላ አስብ
- ፍቅር ከስራ ጋር እንጂ ብቻውን አያምርም
- ወንዶች ሁሉ ባሎች አይደሉም
- ፍቅር የሰዎች ፍጹምነት ይታይበታል
- ሕሊና ያለ ራሱ የሚፈራው ዳኛ የለም
- የሰውን ስሜት ካላዳመጥክ እውነተኛውን ነገር መወያየት አትችልም

No comments:

Post a Comment

About Me