Facebook o girmay reda

Powered By Blogger

Followers

Sunday, August 7, 2022

ኢትዮጵያ የደመቀችበት

በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮና በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ኢትዮጵያ የደመቀችበት፣ የማይረሳ ታሪካዊ ምሽት! 3ኛው🥇ወርቅ በ1500 ሜትር ሴቶች ብርቄ ሀየሎም 4ኛው🥇ወርቅ በ800 ሜትር ወንዶች ኤርሚያስ ግርማ 5ኛው🥇ወርቅ በ5000 ሜትር ሴቶች መዲና ኢሳ 6ኛው🥇ወርቅ በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ሳሙኤል ዱጉና 4ኛው🥈ብር በ5000 ሜትር ሴቶች መልክናት ውዱ 5ኛው🥈ብር በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ሳሙኤል ፍሬው ድንቅ ምሽት፣ ኢትዮጵያ ከፍ ያለችበት፣ በደቂቃዎች ውስጥ በተለያዩ ውድድሮች ወርቅ የጠራረገችበት ድንቅ ምሽት፣ 4 ወርቅ 2 የብር ሜዳሊያዎችን በሰዓታት ውስጥ! (via Temesgen Yifru) በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ውድድሩን ከአሜሪካ እና ጃማይካ በመቀጠል በሶስተኛነት አጠናቃለች። እንኳን ደስ አላችሁ፣ አለን! ምንጭ @EliasMeseret

No comments:

Post a Comment

About Me