Followers
Sunday, August 7, 2022
ኢትዮጵያ የደመቀችበት
በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮና በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ኢትዮጵያ የደመቀችበት፣ የማይረሳ ታሪካዊ ምሽት!
3ኛው🥇ወርቅ በ1500 ሜትር ሴቶች ብርቄ ሀየሎም
4ኛው🥇ወርቅ በ800 ሜትር ወንዶች ኤርሚያስ ግርማ
5ኛው🥇ወርቅ በ5000 ሜትር ሴቶች መዲና ኢሳ
6ኛው🥇ወርቅ በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ሳሙኤል ዱጉና
4ኛው🥈ብር በ5000 ሜትር ሴቶች መልክናት ውዱ
5ኛው🥈ብር በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ሳሙኤል ፍሬው
ድንቅ ምሽት፣ ኢትዮጵያ ከፍ ያለችበት፣ በደቂቃዎች ውስጥ በተለያዩ ውድድሮች ወርቅ የጠራረገችበት ድንቅ ምሽት፣ 4 ወርቅ 2 የብር ሜዳሊያዎችን በሰዓታት ውስጥ! (via Temesgen Yifru)
በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ውድድሩን ከአሜሪካ እና ጃማይካ በመቀጠል በሶስተኛነት አጠናቃለች።
እንኳን ደስ አላችሁ፣ አለን!
ምንጭ
@EliasMeseret
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment